#march8
በዓለም #ለ115ኛ ጊዜ:- "GIVE TO GAIN" በሚል መሪ ቃል በኢትዮጵያ #ለ50ኛ ጊዜ "የሴቶች ድምፅ ለእኩልነት እና ለበለፀገች ኢትዮጵያ" በሚል መሪ ቃል በየካ ክፍለ ከተማ ት/ፅ/ቤት ተሰፋ ብርሃን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራንእና አሰተዳደር ሰራቶኞች አከበሩ