Tesfa Birhan secondary School
Home በትምህርት ቤትችን ለሚገኙ መምህራን በኢ- ስኩል ሲስተም አተገባበር ጋር በተገናኘ በተግባር የተደገፈ ስልጠና ተሰጠ።

በትምህርት ቤትችን ለሚገኙ መምህራን በኢ- ስኩል ሲስተም አተገባበር ጋር በተገናኘ በተግባር የተደገፈ ስልጠና ተሰጠ።

11th March, 2025

                                                                                                                                                                              ቀን ፡ 27/06/2017

   በትምህርት ቤትችን ለሚገኙ መምህራን  በኢ- ስኩል ሲስተም አተገባበር ጋር በተገናኘ በተግባር የተደገፈ ስልጠና ተሰጠ። 

ስልጠናውን ቀደም ሲል የአሰልጣኞች ስልጠና በወሰዱ የአይሲቲ መምህራን እና ባለሙያዎች የተሰጡ ሲሆን በመርሀ ግብሩ ተሳታፊ የሆኑት መምህራን በበኩላቸው ስልጠናው እጅግ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸው ወደፊትም ሲስተሙን  መጠቀም የመማር ማስተማር ሂደቱን ቀላል እና የተቀላጠፈ እንደሚያደርግላቸው  አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።

.

Copyright © All rights reserved.

Created with